እግዚአብሔር ለምን ዝም ይላል?
+ 1.00 ሁሉን በጊዜው ሰለሚያከናውን።መክ3:1 ዕብ 2:3
+ 2.00 የሚበልጠውን ልሰጠን።ኤፌ3:20ኤር29:11ሕዝ 36:11
+ 3.00 በሕይወታችን ሊስተካከል የሚገባውን እያስተካከለ ስለሆነ።1ጴጥ 5:7ያዕ 1:19መዝ65:18 ዮሐ 9:31 አሳ 49:14
+ 4.00 ያላሰብነውን ልፈጽምልን። ኤር 33:3 ኤፌ 3:20
+ 5.00 ፈቃዱ አለመሆኑን ለመግለጽ። ማቴ 20:23 2ቆሮ 12:9
+ 6.00 በተሳሳተ መንገድ እና በእምነት ስለማንጸልይእንዲሁም ጸሎታችንን እስኪናስተካክለል።ሉቃ 18:11 ያዕ 4:1_3 ዮሐ 9:31 ማር 9:23;11:24 ማቴ5:15 ምሳ 3:5
+ 7.00 ሁሉ የእርሱ ድርሻ ስለሆነ። ኤር 29:11 ዕብ 6:17
+ 8.00 እኛ የተጠየቅነውን ተግባራዊ እስኪናደርግ።ዘዳ28:45 1ዮሐ 3:22 2ዜና 7:14
+ 9.00 ንጽሕና ስለሚጎለን። ዕብ 12:14 1ጴጥ 1:16 መዝ 65:18
+ 10.00 ንሰሃ ግቡ ሲለን።ራእ 2:5 ማቴ 3:2;3:8የሐዋ 2:39;17:03_31 ምሳ 28:13 2ተሰ 1:8_12
+ 11.00 ከእርሱ እና ከሌሎች ጋር እስኪንታረቅ። 2ቆሮ 5:20 ሮሜ 2:4_5;5:10_11;12:18 ኢዮ 22:21 ሉቃ 13:3 ቈላ1:21_22 1ጢሞ 2:8 ገላ 5:15
+ 12.00 አንታዘዝም ስንል።ኢሳ1:19 1ዮሐ3:22 ራእ 3:8
+ 13.00 የሚያመሰግን ልብ እንዲኖረን።1ተሰ 5:17_18 ዕብ 13:15 ሆሴ 14:2 ኤፌ 5:20
+ 14.00 የትዕግስት ጽናት ይገለጥ ዘንድ።2ጴጥ3:9 ዘፍ16:1_6 ኢያ1:1_11 መዝ 39:1 ሉቃ 18:1_7
ስለዚህ ሁላችንም እግዚአብሔር ለምን ዝም አለኝ? ብለን ራሳችንን ልንጠይቅ ያስፈልጋል።ለምጠቅም ወይም ለማይጠቅ መቸኮል ጥሩ አይደለም።መክ8:3"የወደደውን ሁሉ የደርጋልና ከፊቱ ትወገድ ዘንድ አትቸኩል ክፉንም በማድረግ አትጽና" ይለናል። ሁሌም በጸሎታችን እንደ ቅዱስ ዳዊት"ዝም አትበለኝ ወደ ጉድጓድ እንደምወርዳት እንዳልመስል አንተ አምላኬ ዝም አትበለኝ"መዝ27:1 እንበለ!
እግዚአብሔር ማስተዋሉን ያድለን!!!
No comments:
Post a Comment